Telegram Group & Telegram Channel
የጠፋው በግ

ክፍል ሶስት (፫)

ዮሴፍም መፅሀፍ ቅዱሱን ወደ ፀሎት ከመለሰ በኋላ ወደ ሳሎን ዘለቀ አባቱም "ና ልጄ ተቀመጥ" አለው። ዮሴፍም የደበቀውን ነገር ሊነግረው ወሰነና ሶፋው ላይ ከጎኑ ተቀመጠ እንዲህም ሲል ንግግሩን ጀመረ...


ዮሴፍ፡- "አባ"

አባት፡- "ወዬ ልጄ ምንድነው?"

ዮሴፍ፡- "ስለ አንድ ነገር ልነግርህ ነበር ግን እንዳትናደድ?"

አባት፡- "ስለምን እናደዳለሁ ልጄ ንገረኝ!"

ዮሴፍም የተፈጠረውን ነገር ሁሉ በተጨማሪም ከለምለም ጋር ያወራውን ነገር ሁሉ ነገረው ከእዚያም

ዮሴፍ፡- "መጀመሪያ ላንተ ባለመንገሬ ይቅርታ አድርግልኝ አጥፍቻለሁ!"

አባት፡- "የኔ ልጅ ትልቁ ጥፋትህ ለኔ አለመናገርህ ሳይሆን ጥያቄውን ራስህ መርምረህ ለመመለስ መሞከርህ ነው። ይህንን ትምህርት ብዙ ጊዜ በቤተ ክርስቲያን አስተምሬዋለሁኝ ጥያቄውን እንደተጠየቅህ መጥተህ ብትጠይቀኝ ደስ እያለኝ አስተምርህ ነበር ግን አንተ ከእኔ ቁጣ ለመሸሸግ ብለህ ሁሉንም በራስህ ለመመለስ ሞከርክ ከእዚህ በፊት ስለዚህ ጉዳይ እውቀናው ቢኖርህ መልካም ነበር ነገር አንድን ነገር አጥርተህ ሳትረዳ ለማስረዳት የለብህም ይህ ነገር እንዳይደገም።"

ዮሴፍ፡- "እሺ አባ ሁለተኛ እንዲህ አይነት ጥፋት አላጠፋም ይቅር በለኝ!"

አባት፡- "ጥፋቱ የሚጎዳው ከእኔ ይልቅ አንተን ነው ልጄ ምክንያቱም በእዚህ ምክንያት የአንተም ነፍስ ልትጠፋ ነበር በል አሁን መሽቷልና እራታችንን በልተን እንተኛ።" አለው

ዮሴፍም ያደረገውን ጥፋት በማስተዋል ዳግመኛ እንዲህ ያለ ጥፋት አላጠፋም ብሎ ለራሱ ቃል ገባ አሁን ነፍሱ አርፋለች በሰላምና በደስታ እራቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ መኝታ ቤቱ ሄዶ ተኛ።

ሁለተኛ ቀን

ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቃ ሁሌም ጠዋት እንደሚያደርገው ወደ ፀሎት ቤትም ገብቶ  መልከአ መድሐኔዓለም ና ውዳሴ ማርያም አነበበ ከእዚያም ፀሎቱን እንደጨረሰ "እሰይ ነጋ" የሚለውን የሊቀ መዝሙራን የቴዎድሮስን መዝሙር ከፍቶ ምስጋናውን ቀጠለ። ምስጋናውንም እንደጨረሰ ቁርሱን ተመገበና ወደ ትምህርት ቤት ሄደ። ዮሴፍ በመሄድ ላይ ሳለም በልቡ እንዲህ ብሎ አሰበ "እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ዛሬ ከትምህርት መልስ ኤፍሬምን አገኘዋለሁ ስለገባኝም በደንብ አድርጌ አስረዳዋለሁ።" አለ

ትምህርት ቤትም ተማረ የመውጫው ሰአት ሲደርስ ከትምህርት ቤት ወጣ ከኤፍሬምም ጋር የሚገናኝበት ሰአት ሲደርስ ትላንትም የተገናኙበት ቦታ ሄደ። ኤፍሬምም ቁጭ ብሎ እየጠበቀው ነበር እንደተገናኙም

ኤፍሬም፡- "ሰላም ላንተ ይሁን ወንድሜ"

ዮሴፍ፡- "ላንተም ይሁን ሰላም ነው?"

ኤፍሬም፡- "እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ"

ዮሴፍ፡- "መልካም"

ኤፍሬም፡- "እሺ ተቀመጥ!"

ዮሴፍ፡- "አመሰግናለሁ"

ኤፍሬም፡- "እሺ ወንድሜ ሻይ እየጠጣን እንወያይ" አለና ሻይ አዘዘ ውይይቱንም እንዲህ ሲል ጀመረ።
"እሺ እንግዲህ ያው ሁለታችንም በተቀጣጠርነው ሰአት ተገኝተናልና ውይይታችንን እንጀምር ትላንት በውይይት መሀል የጠየቅኩህ ጥያቄ ነበር ይህም 'ማርያም አማላጅ ናት' የሚል ጥቅስ እንድታሳየኝ ነበር። አንተም ዛሬ የቀጠርከኝ በእዚሁ ጉዳን በደንብ እንድንነጋገር ነውና ጥቅሱን ካገኘህ ጀምር!"

ዮሴፍ፡- "እሺ ጥሩ ወንድም ከመፅሀፍ ቅዱስ አፃፃፍ እንጀምርና እኛ የመፅሀፍ ቅዱስ ተከታዮች ነን እና መፅሀፍ ቅዱስ እንዳስረዳን እንጂ እኛ እንደፈለግነው አልተፃፈም ለምሳሌ አምላካችን መድሐኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን ወንጌሉ ይናገራል ነገር ግን ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌሉ ላይ 'እኔ አምላካችሁ ነኝ አምልኩኝ!' ብሏል?? አላለም ግን ከተናገረው ቃላትና ድርጊቶት ከአብ ጋር የተተካከለ መሆኑን ፈጣሪ መሆኑን እንድንረዳ ያደርገናል። እስካሁን ድረስ ማለት የፈለግኩት ነገር ገብቶሀል አይደል???"

ኤፍሬም፡- "አዎን መፅሐፉ እኛ እንደፈለግነው ሳይሆን እሱ እንዳስረዳን መጓዝ እንዳለብን ነገሮችን ቃላቶችን አገጣጥመን ማግኘት እንዳለብን።"

ዮሴፍ፡- "በጣም ደስ ይላል ጥሩ ተረድተኸኛል ማለት ነው አሁን ይህንኑ ሀሳብ ወደ ድንግል አማላጅነት እንውሰደው ክርስቶስ ኢየሱስ አምላክ ነኝ አምልኩኝ ብሎ አልተናገረም ግን ነገረ ስራዎቹ አለም ሳይፈጠር ዘመን  ሳይቆጠር እንደነበረና ከተናገረው ንግግር እራሱ እግዚአብሄር መሆኑን ለመረዳት ችለናል። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅ ናት ተብሎ መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ የተፃፈ የለም ግን ቅድም እንዳልኩህ የመፅሀፍ ቅዱስ ቃላቶችን ስናገጣጥምና በመንፈስ ቅዱስ ሆነን ስንረዳ የማርያም አማላጅነት ይገባናል። የምታነሳው ሀሳብ ወይንም ካልኩት ነገር ትክክል አይደለም ብለህ የምታስበው ነገር አለ?"

ኤፍሬም፡- "የለም እየተረዳውህ ነው ቀጥል!"

ዮሴፍ፡- "እሺ ስለ አማላጅነቷ ከማንሳታችን በፊት አማላጅ ማለት ምን ማለት ነው?"

ኤፍሬም፡- "አማላጅ ማለት በሁለት ሰዎች መሀል ቆሞ የሚያስታርቅ ወይንም ስለ አንዱ አካል የሚለምን ማለት ነው።"

ዮሴፍ፡- "በጣም ጥሩ አሁን በእጅህ ላይ ያለውን መፅሀፍ ቅዱስ ግለጥና 2ቆሮ 5፥20 ላይ ያለውን ጥቅስ አብብልኝ"

ኤፍሬም፡- ❝እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።❞

ዮሴፍ፡- "ቃሉን ስንተነትነው እዚህ ጋር ቅዱስ ጳውሎስ ምንድነው እያለ ያለው?"

ኤፍሬም፡- "እኛ ወደ እግዚአብሄር ማላጆች ስንሆን ከእግዚአብሄር ጋር ታረቁ እንላለን እኛ ወደ እግዚአብሄር አማላጆች ነን እያለ ነው።"

ዮሴፍ፡- "እሺ መልካም አሁን ፃድቃኖች ሁሉ ወደ እግዚአብሄር እንደሚያማልዱ ቃሉ ይናጋራል ማለት ነው አይደል?"

ኤፍሬም፡- "አዎ"

ዮሴፍ፡- "ስለዚህ ፃድቃን ታረቁ ብለው ከለመኑ ከፃድቃኖች የምትፀድቀው ድንግል ማርያም ደግም እንዴትስ አስበልጣ አታማልድም?"

ኤፍሬም፡- "ድንግል ማርያም አሁን ስለኛ ታማልዳለች ማለት ነው?"

ዮሴፍ፡- "ቃሉ ይህን ይላል ያመነ ይጠቀማል ያላመነ ግን ትልቅ ነገርን አጉድሏል ድንግል ማርያም ዘላለማዊ አማላጅ ናት! "

ኤፍሬም፡- "ያልከውን ነገር ተረድቻለሁ ግን ለመቀበል ትንሽ ጊዜ ያስፈልገኛል ቀኝና ግራን መመልከት አለብኝ ወንድም ግን ጥሩ ማብራሪያ ሰጥተኸኛል።"

ዮሴፍ፡- "እሺ መልካም ይሁን ዋናው ቃሉንና እኔ ያልኩህን ነገር መረዳትህ ነው ስለዚህ ለመቀበልም ሆነ ላለመቀበል ውስጥህ ይስራ ይህን ካሰብክ በኋላ መልስህን ታሳውቀኛለህ።"

ኤፈሬም፡- "እሺ መልካም ስልክ እንለዋወጥና እንዲሁ እየተገናኘን እንወያያለን አስፈላጊ ሰው ትመስላለህ!" አለና ስልኩን ሰጠው ዮሴፍም ሰጠውና ውይይታቸውን እንዲሁ ጨርሰው ተለያዩ።

ይቀጥላል.....



tg-me.com/ewentaw/2693
Create:
Last Update:

የጠፋው በግ

ክፍል ሶስት (፫)

ዮሴፍም መፅሀፍ ቅዱሱን ወደ ፀሎት ከመለሰ በኋላ ወደ ሳሎን ዘለቀ አባቱም "ና ልጄ ተቀመጥ" አለው። ዮሴፍም የደበቀውን ነገር ሊነግረው ወሰነና ሶፋው ላይ ከጎኑ ተቀመጠ እንዲህም ሲል ንግግሩን ጀመረ...


ዮሴፍ፡- "አባ"

አባት፡- "ወዬ ልጄ ምንድነው?"

ዮሴፍ፡- "ስለ አንድ ነገር ልነግርህ ነበር ግን እንዳትናደድ?"

አባት፡- "ስለምን እናደዳለሁ ልጄ ንገረኝ!"

ዮሴፍም የተፈጠረውን ነገር ሁሉ በተጨማሪም ከለምለም ጋር ያወራውን ነገር ሁሉ ነገረው ከእዚያም

ዮሴፍ፡- "መጀመሪያ ላንተ ባለመንገሬ ይቅርታ አድርግልኝ አጥፍቻለሁ!"

አባት፡- "የኔ ልጅ ትልቁ ጥፋትህ ለኔ አለመናገርህ ሳይሆን ጥያቄውን ራስህ መርምረህ ለመመለስ መሞከርህ ነው። ይህንን ትምህርት ብዙ ጊዜ በቤተ ክርስቲያን አስተምሬዋለሁኝ ጥያቄውን እንደተጠየቅህ መጥተህ ብትጠይቀኝ ደስ እያለኝ አስተምርህ ነበር ግን አንተ ከእኔ ቁጣ ለመሸሸግ ብለህ ሁሉንም በራስህ ለመመለስ ሞከርክ ከእዚህ በፊት ስለዚህ ጉዳይ እውቀናው ቢኖርህ መልካም ነበር ነገር አንድን ነገር አጥርተህ ሳትረዳ ለማስረዳት የለብህም ይህ ነገር እንዳይደገም።"

ዮሴፍ፡- "እሺ አባ ሁለተኛ እንዲህ አይነት ጥፋት አላጠፋም ይቅር በለኝ!"

አባት፡- "ጥፋቱ የሚጎዳው ከእኔ ይልቅ አንተን ነው ልጄ ምክንያቱም በእዚህ ምክንያት የአንተም ነፍስ ልትጠፋ ነበር በል አሁን መሽቷልና እራታችንን በልተን እንተኛ።" አለው

ዮሴፍም ያደረገውን ጥፋት በማስተዋል ዳግመኛ እንዲህ ያለ ጥፋት አላጠፋም ብሎ ለራሱ ቃል ገባ አሁን ነፍሱ አርፋለች በሰላምና በደስታ እራቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ መኝታ ቤቱ ሄዶ ተኛ።

ሁለተኛ ቀን

ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቃ ሁሌም ጠዋት እንደሚያደርገው ወደ ፀሎት ቤትም ገብቶ  መልከአ መድሐኔዓለም ና ውዳሴ ማርያም አነበበ ከእዚያም ፀሎቱን እንደጨረሰ "እሰይ ነጋ" የሚለውን የሊቀ መዝሙራን የቴዎድሮስን መዝሙር ከፍቶ ምስጋናውን ቀጠለ። ምስጋናውንም እንደጨረሰ ቁርሱን ተመገበና ወደ ትምህርት ቤት ሄደ። ዮሴፍ በመሄድ ላይ ሳለም በልቡ እንዲህ ብሎ አሰበ "እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ዛሬ ከትምህርት መልስ ኤፍሬምን አገኘዋለሁ ስለገባኝም በደንብ አድርጌ አስረዳዋለሁ።" አለ

ትምህርት ቤትም ተማረ የመውጫው ሰአት ሲደርስ ከትምህርት ቤት ወጣ ከኤፍሬምም ጋር የሚገናኝበት ሰአት ሲደርስ ትላንትም የተገናኙበት ቦታ ሄደ። ኤፍሬምም ቁጭ ብሎ እየጠበቀው ነበር እንደተገናኙም

ኤፍሬም፡- "ሰላም ላንተ ይሁን ወንድሜ"

ዮሴፍ፡- "ላንተም ይሁን ሰላም ነው?"

ኤፍሬም፡- "እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ"

ዮሴፍ፡- "መልካም"

ኤፍሬም፡- "እሺ ተቀመጥ!"

ዮሴፍ፡- "አመሰግናለሁ"

ኤፍሬም፡- "እሺ ወንድሜ ሻይ እየጠጣን እንወያይ" አለና ሻይ አዘዘ ውይይቱንም እንዲህ ሲል ጀመረ።
"እሺ እንግዲህ ያው ሁለታችንም በተቀጣጠርነው ሰአት ተገኝተናልና ውይይታችንን እንጀምር ትላንት በውይይት መሀል የጠየቅኩህ ጥያቄ ነበር ይህም 'ማርያም አማላጅ ናት' የሚል ጥቅስ እንድታሳየኝ ነበር። አንተም ዛሬ የቀጠርከኝ በእዚሁ ጉዳን በደንብ እንድንነጋገር ነውና ጥቅሱን ካገኘህ ጀምር!"

ዮሴፍ፡- "እሺ ጥሩ ወንድም ከመፅሀፍ ቅዱስ አፃፃፍ እንጀምርና እኛ የመፅሀፍ ቅዱስ ተከታዮች ነን እና መፅሀፍ ቅዱስ እንዳስረዳን እንጂ እኛ እንደፈለግነው አልተፃፈም ለምሳሌ አምላካችን መድሐኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ መሆኑን ወንጌሉ ይናገራል ነገር ግን ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌሉ ላይ 'እኔ አምላካችሁ ነኝ አምልኩኝ!' ብሏል?? አላለም ግን ከተናገረው ቃላትና ድርጊቶት ከአብ ጋር የተተካከለ መሆኑን ፈጣሪ መሆኑን እንድንረዳ ያደርገናል። እስካሁን ድረስ ማለት የፈለግኩት ነገር ገብቶሀል አይደል???"

ኤፍሬም፡- "አዎን መፅሐፉ እኛ እንደፈለግነው ሳይሆን እሱ እንዳስረዳን መጓዝ እንዳለብን ነገሮችን ቃላቶችን አገጣጥመን ማግኘት እንዳለብን።"

ዮሴፍ፡- "በጣም ደስ ይላል ጥሩ ተረድተኸኛል ማለት ነው አሁን ይህንኑ ሀሳብ ወደ ድንግል አማላጅነት እንውሰደው ክርስቶስ ኢየሱስ አምላክ ነኝ አምልኩኝ ብሎ አልተናገረም ግን ነገረ ስራዎቹ አለም ሳይፈጠር ዘመን  ሳይቆጠር እንደነበረና ከተናገረው ንግግር እራሱ እግዚአብሄር መሆኑን ለመረዳት ችለናል። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅ ናት ተብሎ መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ የተፃፈ የለም ግን ቅድም እንዳልኩህ የመፅሀፍ ቅዱስ ቃላቶችን ስናገጣጥምና በመንፈስ ቅዱስ ሆነን ስንረዳ የማርያም አማላጅነት ይገባናል። የምታነሳው ሀሳብ ወይንም ካልኩት ነገር ትክክል አይደለም ብለህ የምታስበው ነገር አለ?"

ኤፍሬም፡- "የለም እየተረዳውህ ነው ቀጥል!"

ዮሴፍ፡- "እሺ ስለ አማላጅነቷ ከማንሳታችን በፊት አማላጅ ማለት ምን ማለት ነው?"

ኤፍሬም፡- "አማላጅ ማለት በሁለት ሰዎች መሀል ቆሞ የሚያስታርቅ ወይንም ስለ አንዱ አካል የሚለምን ማለት ነው።"

ዮሴፍ፡- "በጣም ጥሩ አሁን በእጅህ ላይ ያለውን መፅሀፍ ቅዱስ ግለጥና 2ቆሮ 5፥20 ላይ ያለውን ጥቅስ አብብልኝ"

ኤፍሬም፡- ❝እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።❞

ዮሴፍ፡- "ቃሉን ስንተነትነው እዚህ ጋር ቅዱስ ጳውሎስ ምንድነው እያለ ያለው?"

ኤፍሬም፡- "እኛ ወደ እግዚአብሄር ማላጆች ስንሆን ከእግዚአብሄር ጋር ታረቁ እንላለን እኛ ወደ እግዚአብሄር አማላጆች ነን እያለ ነው።"

ዮሴፍ፡- "እሺ መልካም አሁን ፃድቃኖች ሁሉ ወደ እግዚአብሄር እንደሚያማልዱ ቃሉ ይናጋራል ማለት ነው አይደል?"

ኤፍሬም፡- "አዎ"

ዮሴፍ፡- "ስለዚህ ፃድቃን ታረቁ ብለው ከለመኑ ከፃድቃኖች የምትፀድቀው ድንግል ማርያም ደግም እንዴትስ አስበልጣ አታማልድም?"

ኤፍሬም፡- "ድንግል ማርያም አሁን ስለኛ ታማልዳለች ማለት ነው?"

ዮሴፍ፡- "ቃሉ ይህን ይላል ያመነ ይጠቀማል ያላመነ ግን ትልቅ ነገርን አጉድሏል ድንግል ማርያም ዘላለማዊ አማላጅ ናት! "

ኤፍሬም፡- "ያልከውን ነገር ተረድቻለሁ ግን ለመቀበል ትንሽ ጊዜ ያስፈልገኛል ቀኝና ግራን መመልከት አለብኝ ወንድም ግን ጥሩ ማብራሪያ ሰጥተኸኛል።"

ዮሴፍ፡- "እሺ መልካም ይሁን ዋናው ቃሉንና እኔ ያልኩህን ነገር መረዳትህ ነው ስለዚህ ለመቀበልም ሆነ ላለመቀበል ውስጥህ ይስራ ይህን ካሰብክ በኋላ መልስህን ታሳውቀኛለህ።"

ኤፈሬም፡- "እሺ መልካም ስልክ እንለዋወጥና እንዲሁ እየተገናኘን እንወያያለን አስፈላጊ ሰው ትመስላለህ!" አለና ስልኩን ሰጠው ዮሴፍም ሰጠውና ውይይታቸውን እንዲሁ ጨርሰው ተለያዩ።

ይቀጥላል.....

BY የእግዚአብሔር ቃል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ewentaw/2693

View MORE
Open in Telegram


የእግዚአብሔር ቃል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

The lead from Wall Street offers little clarity as the major averages opened lower on Friday and then bounced back and forth across the unchanged line, finally finishing mixed and little changed.The Dow added 33.18 points or 0.10 percent to finish at 34,798.00, while the NASDAQ eased 4.54 points or 0.03 percent to close at 15,047.70 and the S&P 500 rose 6.50 points or 0.15 percent to end at 4,455.48. For the week, the Dow rose 0.6 percent, the NASDAQ added 0.1 percent and the S&P gained 0.5 percent.The lackluster performance on Wall Street came on uncertainty about the outlook for the markets following recent volatility.

የእግዚአብሔር ቃል from it


Telegram የእግዚአብሔር ቃል
FROM USA